ጎንደር ዳግም ራሷን ወልዳ ማየት የሁላችንም መሻት እና ሥራ መሆን አለበት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
አራዳ፣ ጃንተከል እና ቆብ አስጥል ዳግም ካልተወለዱ በጎንደር ከተማ ታሪክ ተደግሟል ማለት እንደማይቻል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ። ላለፉት 30 ዓመታት የጎንደር ከተማን እንደሚያውቋት የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ፋሲል ታድሷል የሚለው አገላለጽ እንደማይመጥነው እና ዳግም መወለዱን ገልጸዋል። ለጎንደር መመሥረት መነሻው የፋሲል ቤተመንግሥት መሆኑን የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፣ ቤተ መንግሥቱ የፈጠረው ከባቢ ዳግም ካልተወለደ የጎንደር ዳግም […]
ጎንደር ዳግም ራሷን ወልዳ ማየት የሁላችንም መሻት እና ሥራ መሆን አለበት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) Read More »


