photo 5 2025 11 09 22 30 32

“ድማማ ልምድ ይሰጣል ፤ ልምድ ይቀበላል”

“ድማማ ልምድ ይሰጣል ፤ ልምድ ይቀበላል”

የየካ ክ/ከተማ አስተዳደር በቦሌ ወረዳ 14 አስተዳደር የልምድና ተሞክሮ ልውውጥ አደረገ።

የየካ ክፍለ ከተማ አስተዳደርና የወረዳ አመራሮች በቦሌ ወረዳ 14 አስተዳደር በድል የተጠናቀቀውን የኢላላ ልምድና ተሞክሮ ለማስፋት በአሁኑ ድማማ መንደር በመገኘት የልምድና ተሞክሮ ልውውጥ አድርገዋል።

photo 2 2025 11 09 22 30 32

በልምድ ልውውጡ የየካ ክ/ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ፍፁም ኃይሌና የየካ ወረዳዎች ዋና ስራ አስፈፃሚዎችና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊዎች ተገኝተዋል።

photo 4 2025 11 09 22 30 32

የቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ማንደፍሮ ተመስገን ፣ የወረዳ 14 ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ወገኔ ተሻገር እና የወረዳው ጠቅላላ አመራር በተገኘበት የካዎችን ተቀብለው የስኬት ልምድና ተሞክሯቸውን አካፍለዋል።

መስከረም 26/18ዓ.ም

Yeshaw, [09/11/2025 10:25 PM]